https://addisstandard.com/Amharic/ኮሚሽኑ-በበቴ-ኡርጌሳ-ግድያ-ዙሪያ-ሲያካሂ/
ኮሚሽኑ በበቴ ኡርጌሳ ግድያ ዙሪያ ሲያካሂደው የነበረውን ምርመራ ለማቋረጥ መገደዱን አስታወቀ፣ በግድያው የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች እጅ እንዳለበት የሚያመላክት ምስክርነት መሰብሰቡንም አመላክቷል