https://www.fanabc.com/archives/63170
ከህግ ማስከበርና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዩች ጋር ተያይዞ ያልተገቡ የምዕራባውያንን ጫና በማውገዝም የተደረጉት አንቅስቃሴዎች የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ውጤቶች መሆናቸውን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በሩሲያና በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ተናግረዋል