https://artstv.tv/20180813/730/
የህወሀት ሊቀመንበር ዶክተር ደብረፅዮን መቐለ በተካሄደው ሰልፍ ባስተላለፉት መልእክት “ያለን አማራጭ ተከባብሮ መኖር አልያም መበታተን” ማለታቸው ትግራይን ለመገንጠል ከሚል የመነጨ ሳይሆን የሀገሪቱ የፌደራል ስርአት እኩልነትን መሰረት ያደረገ መሆኑ ለመጠቆም የተነገረ ነዉ አሉ።