https://www.ethiopianreporter.com/71049/
ኢትዮጵያ ወደውጪ ከምትልከው የማዕድን ምርት በበጀት ዓመቱ ሩብ ዓመት 178 ሚሊዮን ዶላር ማግኘቷን የማዕድንና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዛሬ አስታወቀ።